المدة الزمنية 40:31

በአሜሪካ ሎሳንጀለስ ታሪክ ተሰራ | ለወገን የደረሱ ጀግኖች | ኢትዮጵያዊነት ከፍፍፍ አለ

596 مشاهدة
0
15
تم نشره في 2021/12/05

#ኢትዮጵያ #NoMore በአሜሪካ ሎሳንጀለስ ከተማ በጀግኖቹ ኢትዮጵያዊያን ታሪክ ተሰርቷል። በኢትዮጵያ በጦርነቱ ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ በተደረገው ፕሮግራም 640,000 ዶላር ተሰብስቧል። በዕለቱም የተለያዩ እንግዶች የተገኙ ሲሆን ጋዜጠኛ መታሰቢያ ቀፀላ ፣ አርቲስት ተስፋዬ ሲማ ፣ ፕሮፌሰር አዱኛ ወርቁ ፣ ጋዜጠኛ ሄርሜላ አረጋዊ እና አምባሳደር ፍፁም አረጋ ከነበሩት እንግዶች መሀል ይጠቀሳሉ። ፕሮግራሙን ይመልከቱ። ለሌሎችም ሼር ያድርጉ።

الفئة

عرض المزيد

تعليقات - 0