المدة الزمنية 15:40

[አስቸኳይ መልእክት ከሲኖዶስ ተላለፈ] አቡነ መቃርዮስ መንግስትን አስጠነቀቁ

66 131 مشاهدة
0
1.5 K
تم نشره في 2022/01/16

#gizetube #ግዜቲዩብ ሰላም ይኑረን ተስፋን አንጣ ውድ የግዜ ቲዩብ መርሀግብር ተከታታዮች አስቸኳይ መልእክት ከቤተክርስቲያን ተላለፈ ስለ ቅዱስ ፓትርያርኩ እና ስለ ቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባ ጉዳይ ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ መንግስትን አስጠንቅቀዋል አብራችሁን ቆዩ ሰላም ይኑረን ተስፋን አንጣ ውድ የግዜ ቲዩብ መርሀግብር ተከታታዮች እንደምን ሰነበታችሁ የእግዚአብሔር ሰላም ከሁላችን ጋር ይሁን በቅድሚያም ወደ ቤተክርስቲያን መልእክት ስናልፍ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ባጋጠማቸው ህመም ምክንያት ህክምናቸውን በመከታተል ላይ ይገኛሉ። በዚህም መሰረት ቅዱስነታቸው በአሁኑ ሰዓት በመል ካም ጤንነት ላይ እንደሚገኙና ህክምናቸውን በንቃት እየተከታተሉ እንደሚገኙ ታውቋል።

الفئة

عرض المزيد

تعليقات - 139